የሲዳማ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ የቅርብ ጊዜ ዜናዎች
• ማንኛውም ሰው በምርጫ ጣቢያው 200 ሜትር ዙሪያ ክልል ውስጥ በስካር መንፈስ ውስጥ ሆኖ፣ የጦር መሣሪያ በመያዝ ወይም በሌላ በማናቸውም ፀጥታን በሚያደፈርስ አኳኋን መገኘት የለበትም፤
• ማንኛውም ድምፅ ሰጪ ያልሆነ ሰው ያለእውቅና መታወቂያ ወደ ምርጫ ጣቢያው በመግባት ወይም በምርጫ ጣቢያው ግቢ ውስጥም ሆነ ውጭ የምርጫውን እንቅስቃሴ ማወክ ወይም ማደናቀፍ የለበትም፤
• ድምፅ ሰጪው ድምፅ ከሰጠ በኋላ ምርጫ ጣቢያውን እና ከባቢውን ለቅቆ መሄድ ይኖርበታል፡፡
በምርጫ ብቻ!